La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 9:36 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

አንድ ሕፃን አምጥቶም በመካከላቸው አቆመ፤ ዐቅፎትም፣

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ትንሽ ልጅ አምጥቶም በመካከላቸው አቆመ፤ አቅፎትም፥

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አንድ ሕፃን አምጥቶ በመካከላቸው አቆመው፤ ዐቅፎትም እንዲህ አላቸው፦

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሕፃንም ይዞ በመካከላቸው አቆመው፤ አቅፎም

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ሕፃንም ይዞ በመካከላቸው አቆመው አቅፎም፦

Ver Capítulo



ማርቆስ 9:36
5 Referencias Cruzadas  

ኢየሱስ አንድ ሕፃን ወደ ራሱ ጠርቶ በመካከላቸው አቆመና እንዲህ አላቸው፤


ሕፃናቱንም ዐቀፋቸው፤ እጁንም ጭኖ ባረካቸው።


ከተቀመጠ በኋላ ዐሥራ ሁለቱን ወደ ራሱ ጠርቶ፣ “መጀመሪያ ለመሆን የሚፈልግ፣ ከሁሉ መጨረሻና የሁሉም አገልጋይ ይሁን” አላቸው።


“ከእነዚህ ሕፃናት አንዱን በስሜ የሚቀበል ሁሉ እኔን ይቀበላል፤ እኔንም የሚቀበለኝ ማንም ቢኖር የሚቀበለው እኔን ሳይሆን የላከኝን ነው” አላቸው።