ማርቆስ 9:36 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም አንድ ሕፃን አምጥቶም በመካከላቸው አቆመ፤ ዐቅፎትም፣ መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ትንሽ ልጅ አምጥቶም በመካከላቸው አቆመ፤ አቅፎትም፥ አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም አንድ ሕፃን አምጥቶ በመካከላቸው አቆመው፤ ዐቅፎትም እንዲህ አላቸው፦ የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ሕፃንም ይዞ በመካከላቸው አቆመው፤ አቅፎም መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ሕፃንም ይዞ በመካከላቸው አቆመው አቅፎም፦ |
“ከእነዚህ ሕፃናት አንዱን በስሜ የሚቀበል ሁሉ እኔን ይቀበላል፤ እኔንም የሚቀበለኝ ማንም ቢኖር የሚቀበለው እኔን ሳይሆን የላከኝን ነው” አላቸው።