La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 15:13 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እነርሱም እንደ ገና፣ “ስቀለው!” እያሉ ጮኹ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እነርሱም እንደገና፥ “ስቀለው” እያሉ ጮኹ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እነርሱም “ስቀለው!” እያሉ እንደገና ጮኹ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እነርሱም ዳግመኛ “ስቀለው!” እያሉ ጮኹ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

እነርሱም ዳግመኛ፦ ስቀለው እያሉ ጮኹ።

Ver Capítulo



ማርቆስ 15:13
4 Referencias Cruzadas  

ጲላጦስም እንደ ገና፣ “እንግዲያው የአይሁድ ንጉሥ የምትሉትን ምን እንዳደርገው ትፈልጋላችሁ?” አላቸው።


ጲላጦስም፣ “ለምን? ምን የፈጸመው ወንጀል አለ” አላቸው። እነርሱ ግን፣ “ስቀለው!” እያሉ የባሰ ጮኹ።


እነርሱ ግን፣ “ስቀለው! ስቀለው!” እያሉ ይጮኹ ነበር።


ለሞት የሚያበቃው አንድም ምክንያት ባያገኙበትም እንኳ ጲላጦስ የሞት ፍርድ እንዲፈርድበት ተማጸኑት።