La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 1:42 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እርሱም ወዲያው ከለምጹ ነጻ፤ ከበሽታውም ተፈወሰ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እርሱም ወዲያው ከለምጹ ነጻ፤ ከበሽታውም ተፈወሰ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሰውየውም ወዲያውኑ ከለምጹ ነጻ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በተናገረም ጊዜ ለምጹ ወዲያው ለቀቀውና ነጻ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በተናገረም ጊዜ ለምጹ ወዲያው ለቀቀውና ነጻ።

Ver Capítulo



ማርቆስ 1:42
8 Referencias Cruzadas  

እርሱ ተናግሯልና ሆኑ፤ አዝዟልና ጸኑም።


በዚህ ጊዜ ኢየሱስ፣ “አንቺ ሴት እምነትሽ ታላቅ ነው! እንደ ፈለግሽው ይሁንልሽ” አላት። ልጇም ከዚያ ሰዓት ጀምሮ ተፈወሰች።


ስለዚህም እርሱ ወደ ተኛችበት በመሄድ እጇን ይዞ አስነሣት፤ ትኵሳቱም ተዋት፤ ተነሥታም ታገለግላቸው ጀመር።


ኢየሱስም ለሰውየው በመራራት እጁን ዘርግቶ ዳሰሰውና፣ “እፈቅዳለሁ፣ ንጻ!” አለው።


ኢየሱስም ሰውየውን አጥብቆ በማስጠንቀቅ እንዲህ ሲል አሰናበተው፤


የሚፈስሰው ደሟም ወዲያውኑ ቆመ፤ ከሥቃይዋ መገላገሏም በሰውነቷ ታወቃት።


ከነገርኋችሁ ቃል የተነሣ እናንተ አሁን ንጹሓን ናችሁ።