ኖኅ ከጥፋት ውሃ በኋላ 350 ዓመት ኖረ፤
ከጥፋት ውኃ በኋላም ኖኅ ሦስት መቶ አምሳ ዓመት ኖረ።
ከጥፋት ውሃ በኋላ ኖኅ 350 ዓመት ኖረ።
ኖኅም ከጥፋት ውኃ በኋላ ሦስት መቶ አምሳ ዓመት ኖረ።
ኖኅም ከጥፋት ውኃ በኍላ ሦስት መቶ አምሳ ዓመት ኖረ።
እግዚአብሔር የያፌትን ግዛት ያስፋ፤ ያፌት በሴም ድንኳኖች ይኑር፤ ከነዓንም የርሱ ባሪያ ይሁን” አለ።
ኖኅ በአጠቃላይ 950 ዓመት ኖሮ ሞተ።