La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፀአት 1:2 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሮቤል፣ ስምዖን፣ ሌዊ፣ ይሁዳ፣

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሮቤል፥ ስምዖን፥ ሌዊና ይሁዳ

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሮቤል፥ ስምዖን፥ ሌዊ፥ ይሁዳ፥

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሮቤል፥ ስም​ዖን፥ ሌዊ፥ ይሁዳ፥

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ሮቤል፥

Ver Capítulo



ዘፀአት 1:2
5 Referencias Cruzadas  

እስራኤልም በዚያ ምድር ሳለ፣ ሮቤል ከአባቱ ቁባት ከባላ ጋራ ተኛ፤ እስራኤልም ድርጊቱን ሰማ። ያዕቆብ ዐሥራ ሁለት ልጆች ነበሩት፤ እነርሱም፦


እነዚህ ሰባቱ ልጆች ሁሉ ላባ ለልጁ ለራሔል ከሰጣት ከባላ ላይ ያዕቆብ የወለዳቸው ናቸው።


ቤተ ሰቦቻቸውን ይዘው ከያዕቆብ ጋራ ወደ ግብጽ የሄዱት የእስራኤል ልጆች ስሞች እነዚህ ናቸው፦


ይሳኮር፣ ዛብሎን፣ ብንያም፣


“የሚረዷችሁም ሰዎች ስም የሚከተለው ነው፤ “ከሮቤል የስዲዮር ልጅ ኤሊሱር፤