ከዚህ የተነሣም በከተማዪቱ ታላቅ ደስታ ሆነ።
በዚያችም ከተማ ታላቅ ደስታ ሆነ።
ስለዚህ በዚያች ከተማ ታላቅ ደስታ ሆነ።
በዚያችም ከተማ ታላቅ ደስታ ሆነ።
ስለዚህ፣ ሳምራውያኑ ወደ እርሱ በመጡ ጊዜ ዐብሯቸው እንዲቈይ አጥብቀው ለመኑት፤ እዚያም ሁለት ቀን ቈየ።
አሕዛብ ይህን በሰሙ ጊዜ ደስ አላቸው፤ ለጌታም ቃል ክብርን ሰጡ፤ ለዘላለም ሕይወት የተዘጋጁትም ሁሉ አመኑ።
ደቀ መዛሙርቱም በደስታና በመንፈስ ቅዱስ ተሞሉ።
ከውሃውም በወጡ ጊዜ፣ የጌታ መንፈስ ፊልጶስን ነጥቆ ወሰደው፤ ጃንደረባውም ከዚህ በኋላ አላየውም፤ ሆኖም ደስ እያለው ጕዞውን ቀጠለ።