La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሐዋርያት ሥራ 17:9 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ከዚያም ኢያሶንንና ሌሎቹን በዋስ ለቀቋቸው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከኢያሶንና ከሌሎቹም ዋስ ተቀብለው ለቀቁአቸው።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ኢያሶንንና ሌሎቹንም ዋስ አስጠርተው ለቀቁአቸው።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከኢ​ያ​ሶ​ንና ከጓ​ደ​ኞ​ቹም ዋስ ተቀ​ብ​ለው ለቀ​ቁ​አ​ቸው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ከኢያሶንና ከሌሎቹም ዋስ ተቀብለው ለቀቁአቸው።

Ver Capítulo



ሐዋርያት ሥራ 17:9
2 Referencias Cruzadas  

አይሁድ ግን ስለ ቀኑ ወስላቶችን ከገበያ ቦታ አሰባሰቡ፤ ሕዝቡንም አነሣሥተው በከተማው ውስጥ ሁከት ፈጠሩ፤ ጳውሎስንና ሲላስንም አምጥተው ሕዝቡ ፊት ለማቅረብ ወደ ኢያሶን ቤት እየተጣደፉ ሄዱ፤


ሕዝቡና የከተማውም ሹማምት ይህን በሰሙ ጊዜ ተሸበሩ፤