La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘሌዋውያን 14:55 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በልብስና በቤት ላይ የሚወጣ ሻጋታን፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በልብስና በቤት ላይ ለሚመጣ ተላላፊ በሽታ፣

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በልብስ ላይና በቤት ውስጥ ላለ የለምጽ ደዌ፥

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በል​ብ​ስና በቤ​ትም ላለ ለምጽ፥

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ለቈረቈርም፥ በልብስና በቤትም ላለ ለምጽ፥

Ver Capítulo



ዘሌዋውያን 14:55
3 Referencias Cruzadas  

“እኔ ወደምሰጣችሁ ወደ ከነዓን ምድር በምትገቡበት ጊዜ በዚያ አገር በሚገኝ በአንድ ቤት ውስጥ ሻጋታ ሳሠራጭ፥


እባጭን፥ ሽፍታንና ቋቊቻን ለማንጻት የወጡ ሕጎች ናቸው።