La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፀአት 40:27 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እግዚአብሔርም ባዘዘው መሠረት ጣፋጭ ሽታ ያለውን ዕጣን በላዩ ላይ አጠነ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እግዚአብሔር እንዳዘዘውም መልካም መዐዛ ያለውን ዕጣን አጠነበት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ጌታ ሙሴን እንዳዘዘው መልካም መዓዛ ያለውን ዕጣን ዐጠነበት።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የአ​ዘ​ጋ​ጀ​ው​ንም ዕጣን ዐጠ​ነ​በት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የጣፋጩን ሽቱ ዕጣን ዐጠነበት።

Ver Capítulo



ዘፀአት 40:27
2 Referencias Cruzadas  

አሮን በየማለዳው መብራቶችን ለማዘጋጀት በሚመጣበት ጊዜ መልካም መዓዛ ያለውን ዕጣን በመሠዊያው ላይ ይጠን።


መጋረጃውንም በድንኳኑ መግቢያ ደጃፍ ላይ ሰቀለ።