በሦስተኛው ረድፍ ያክንት፥ ኬልቄዶንና አሜቴስጢኖስ፥
በሦስተኛውም ረድፍ ያክንት፣ ኬልቄዶንና አሜቴስጢኖስ፣
በሦስተኛው ረድፍ ያክንት፥ ኬልቄዶንና አሜቴስጢኖስ፤
በሦስተኛውም ተራ ለግርዮን፥አካጥስ፥ አሜቴስጢኖስ፤
ኬልቄዶን፥ አሜቴስጢኖስ፤
በሦስተኛው ረድፍ ያክንት፥ ኬልቄዶንና አሜቲስጦስ፥
በሁለተኛውም ረድፍ በሉር፥ ሰንፔርና ዐልማዝ፥
በአራተኛው ረድፍ ቢረሌ፥ መረግድና ኢያስጲድ፤ እነዚህ ሁሉ በወርቅ ፈርጥ ላይ የተቀመጡ ነበሩ።