La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፀአት 26:15 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

“ድንኳኑን የሚደግፉ ቋሚ ተራዳዎች ከግራር እንጨት ሥራ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

“ለማደሪያው ድንኳን ከግራር ዕንጨት ወጋግራዎችን አብጅ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

“ለማደሪያውም የሚቆሙትን ሳንቃዎች ከግራር እንጨት አድርግ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

“ለድ​ን​ኳ​ኑም ሳን​ቆ​ችን ከማ​ይ​ነ​ቅዝ ዕን​ጨት አድ​ርግ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ለማደሪያውም የሚቆሙትን ሳንቆች ከግራር እንጨት አድርግ።

Ver Capítulo



ዘፀአት 26:15
8 Referencias Cruzadas  

ተለፍቶ ቀይ ቀለም የተነከረ የአውራ በግ ቆዳ፤ የተለፋ የፍየል ቆዳ፥ የግራር እንጨት፥


እያንዳንዱ ተራዳ ርዝመቱ አራት ሜትር፥ የጐኑም ስፋት ሥልሳ ስድስት ሳንቲ ሜትር ይሁን።


ከድንኳኑ በስተ ደቡብ በኩል ኻያ ተራዳዎችን አድርግ፤