ኤሊሻማዕ፥ ኤሊያዳዕና ኤሊፌሌጥ ተብለው የሚጠሩ ናቸው፤
ኤሊሳማ፣ ኤሊዳሄ፣ ኤሊፋላት ይባላሉ፤ በአጠቃላይ ዘጠኝ ነበሩ።
ኤሊሳማ፥ ኤሊዳሄ፥ ኤሊፋላት ዘጠኝ ነበሩ።
ኤልሳማ፥ ኤሊዳ፥ ኤልፋሌጥ፥ ዘጠኝ።
ኤሊሳማ፥ ኤሊዳሄ፥ ኤሊፋላት ዘጠኝ።
ኤሊሻማዕ፥ ቤኤልያዳና ኤሊፌሌት ተብለው የሚጠሩት ናቸው።
ኖጋህ፥ ኔፌግ፥ ያፊዓ፥
ከእነዚህም ሌላ ዳዊት ከቊባቶቹ የወለዳቸው ሌሎች ወንዶች ልጆች ነበሩት፤ ትዕማር ተብላ የምትጠራ ሴት ልጅም ነበረችው።