አራተኛውን ናትናኤልን አምስተኛውን ራዳይን፥
አራተኛ ልጁ ናትናኤል፣ ዐምስተኛ ልጁ ራዳይ፣
አራተኛውንም ናትናኤልን፥ አምስተኛውንም ራዳይን፥
አራተኛውንም ናትናኤልን፥ አምስተኛውንም ራዳይን፥
እሴይ የበኲር ልጁን ኤሊአብንና ሁለተኛውን አሚናዳብን፥ ሦስተኛውን ሻማን፥
ስድስተኛውን ኦጼምና ሰባተኛውን ዳዊትን ወለደ።
ከይሳኮር የጹዓር ልጅ ናትናኤል