La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ጥበብ 10:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከወንድሙ ቁጣ የሚሸሸውን ጻድቅ ሰው፥ በቀና መንገዶች መራችው፤ የእግዚአብሔርን መንግሥት አሳየችው፤ ስለ ቅዱስ ነገሮችም ያውቅ ዘንድ አስተማረችው፤ ድካሙ ፍሬ እንዲያፈራ አደረገች፤ የጥረቱንም ዋጋ ሰጠችው።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ይህች ከወ​ን​ድሙ ቍጣ የተ​ነሣ የሸ​ሸ​ውን ጻድቅ ሰው ወደ ቀና መን​ገድ መራ​ችው። የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም መን​ግ​ሥት አሳ​የ​ችው፤ የተ​ቀ​ደ​ሱ​ት​ንም ማወ​ቅን ሰጠ​ችው፥ ከድ​ካሙ የተ​ነ​ሣም አበ​ለ​ጸ​ገ​ችው፥ ጥሪ​ቱ​ንም አበ​ዛ​ች​ለት።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ጥበብ 10:10
0 Referencias Cruzadas