La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ሲራክ 8:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሽማግሌዎች የሚናገሩትን አታቀል፥ እርሱም የተማሩት ከአባቶቻቸው ነውና፤ ብልህነትንና በአስፈላጊውም ጊዜ መልስ የመስጠት ጥበብን የምትማረው ከነሱ ነው።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የሽ​ማ​ግ​ሎ​ችን ምክ​ራ​ቸ​ውን ጠብቅ፤ እነ​ርሱ ከአ​ባ​ቶ​ቻ​ቸው ተም​ረ​ዋ​ልና አን​ተም ከእ​ነ​ርሱ ተማር፤ በኀ​ዘ​ን​ህም ጊዜ የም​ት​ና​ገ​ረ​ውን ታገ​ኛ​ለህ የም​ት​መ​ል​ሰ​ው​ንም ታው​ቃ​ለህ።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ሲራክ 8:9
0 Referencias Cruzadas