አድካሚ ሥራን አትጥላ፤ በልዑል እግዚአብሔር የተደነገገውን የእርሻ ሥራ አትጥላ።
የእጅህንም ሥራ አታቃልል፥ ፈጣሪህም የሚያበቅልልህን ቡቃያህን ቸል አትበል።