La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ዮዲት 10:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በውበቷ ተደነቁ፥ በእርሷም ምክንያት የእስራኤልን ልጆች አደነቁ፥ እርስ በርሳቸውም እንዲህ ተባባሉ፦ “እንዲህ ያሉ ሴቶች ያሉትን ሕዝብ የሚንቀው ማነው? ከእነርሱ አንድ ሰው እንኳ ማስቀረት መልካም አይደለም፥ ከተውናቸው ምድሪቱን ሁሉ ሊስቡ ይችላሉ።”

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ደም ግባ​ት​ዋ​ንም አደ​ነቁ፤ ስለ እር​ስ​ዋም የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ልጆች አደ​ነቁ፤ እርስ በር​ሳ​ቸ​ውም፥ “እንደ እነ​ዚህ ያሉ ሴቶች ያሉ​ትን ሕዝብ የሚ​ንቅ ማን ነው? ዓለ​ሙን ሁሉ ሊተ​ነ​ኰሉ ስለ​ሚ​ችሉ ከእ​ነ​ዚህ ሰዎች አንድ ሰውስ እንኳ ይቀር ዘንድ መል​ካም አይ​ደ​ለም” ተባ​ባሉ።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ዮዲት 10:19
0 Referencias Cruzadas