La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ዮዲት 10:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እኔ የመጣሁት የሠራዊቶቻችሁ ዋና የጦር አዛዥ የሆነውን ሆሎፎርኒስን ለማግኘትና ለእርሱ እውነተኛ ነገርን ለመንገር ነው፤ ከሰዎቹ አንድም ሳይሞትበት ተራራማውን አገር በሙሉ መያዝ እንዲችል መከተል የሚገባውን መንገድ አሳየዋለሁ”።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እኔ እው​ነ​ተኛ ነገ​ርን እነ​ግ​ረው ዘንድ፥ የም​ት​ሄ​ዱ​በ​ት​ንም ጎዳና አሳ​የው ዘንድ ወደ ቢት​ወ​ደ​ዳ​ችሁ ወደ ሆሎ​ፎ​ር​ኒስ አስ​ቀ​ድሜ መጣሁ፤ አው​ራ​ጃ​ቸ​ው​ንም ሁሉ ገን​ዘብ ታደ​ር​ጋ​ላ​ችሁ፤ ከሰ​ዎ​ቻ​ችሁ አንድ ሰው ስንኳ የሚ​ቈ​ስል የለም።”

Ver Capítulo



መጽሐፈ ዮዲት 10:13
0 Referencias Cruzadas