La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ዮዲት 10:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ያዟትና እንዲህ ሲሉ ይጠይቋት ጀመር፦ “ከማን ወገን ነሽ? ከየት ትመጫለሽ? ወዴትስ ትሄጃለሽ?” እርሷም እንዲህ ስትል መለሰችላቸው፤ “እኔ የዕብራውያን ልጅ ነኝ፥ ለእናንተ መብል እንዲሆኑ ተላልፈው ሊሰጡ ስለሆነ ከእነርሱ ፊት ጠፍቼ መጣሁ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ይዘ​ውም መረ​መ​ሩ​አት፤ እን​ዲ​ህም አሏት፥ “አንቺ ማን ነሽ? ከየት መጣሽ? ወዴ​ትስ ትሄ​ጃ​ለሽ?” እር​ስ​ዋም አለ​ቻ​ቸው፥ “እኔ ከዕ​ብ​ራ​ው​ያን የተ​ወ​ለ​ድሁ ነኝ፤ ሀገ​ራ​ቸ​ውን ለእ​ና​ንተ አሳ​ል​ፈው ሊሰጡ በወ​ደዱ ጊዜ ከእ​ነ​ርሱ ኰብ​ልዬ መጣሁ።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ዮዲት 10:12
0 Referencias Cruzadas