La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘኍል 27:10 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ወንድሞችም ባይኖሩት ርስቱን ለአባቱ ወንድሞች ስጡ፤

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ወንድሞች ከሌሉትም ውርሱን ለአባቱ ወንድሞች ስጡ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ወንድሞችም ባይኖሩት ርስቱን ለአባቱ ወንድሞች ትሰጣላችሁ፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ወንድሞችም ከሌሉት የአባቱ ወንድሞች ይውረሱ፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ወን​ድ​ሞ​ችም ባይ​ኖ​ሩት፥ ርስ​ቱን ለአ​ባቱ ወን​ድ​ሞች ትሰ​ጣ​ላ​ችሁ፤

Ver Capítulo



ዘኍል 27:10
2 Referencias Cruzadas  

የአባቱም ወንድሞች ባይኖሩት ከወገኑ ለቀረበ ዘመድ ርስቱን ስጡ እርሱም ይውረሰው፤ እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘ ለእስራኤል ልጆች ሥርዓትና ፍርድ ይሁን።


ሴት ልጅም ባትኖረው ርስቱን ለወንድሞቹ ስጡ፤