እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው፦ የሌዊን ነገድ አትቍጠረው፥
እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ ብሎት ነበርና፤
ጌታም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው፦
እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ ብሎት ነበር፤
እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው፦
ሌዋውያን ግን በየአባቶቻቸው ነገድ ከእነርሱ ጋር አልተቈጠሩም።
ቍጥራቸውንም ከእስራኤል ልጆች ጋር አታድርግ፤