La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ጥበብ 9:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሥራ​ህ​ንም የም​ታ​ውቅ ጥበብ ከአ​ንተ ጋር ነበ​ረች፤ ዓለ​ም​ንም በፈ​ጠ​ርኽ ጊዜ ነበ​ረች፤ በፊ​ትህ ደስ የሚ​ያ​ሰ​ኝ​ህም ምን እንደ ሆነ፥ ለት​እ​ዛ​ዝ​ህም የቀ​ናው ምን እንደ ሆነ ትረዳ ነበር።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ዓለምን በፈጠርህ ጊዜ ከጐንህ ያልተለየችው፥ ሥራዎችህን የምታውቀው ጥበብ ካንተ ጋር ናት። አንተን ደስ የሚያሰኘውን፥ ከትእዛዞችህ ጋር የሚስማማውን ሁሉ ታውቃለች።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ጥበብ 9:9
0 Referencias Cruzadas