La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ዮዲት 16:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም በደ​ረሱ ጊዜ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሰገዱ፤ ሕዝ​ቡም ራሳ​ቸ​ውን ባነጹ ጊዜ የሚ​ቃ​ጠ​ለ​ውን መሥ​ዋ​ዕ​ታ​ቸ​ው​ንና የፈ​ቃድ ቍር​ባ​ና​ቸ​ውን፥ ስጦ​ታ​ቸ​ው​ንም አቀ​ረቡ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ብዙ ሰዎች ሊያገቧት ፈልገው ነበረ፥ ነገር ግን ባሏ ምናሴ ከሞተበትና ወደ ሕዝቡ ከተሰበሰበበት ጊዜ ጀምሮ በሕይወት ዘመኗ ሁሉ ራሷን ለማንም አልሰጠችም።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ዮዲት 16:22
0 Referencias Cruzadas