La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ዮዲት 10:5 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የወ​ይ​ኑን ገን​ቦና የዘ​ይ​ቱን ማሰሮ ትሸ​ከም ዘንድ ለብ​ላ​ቴ​ናዋ ሰጠ​ቻት፤ ስልቅ በሶ​ውን፥ የስ​ንዴ አም​ባ​ሻ​ው​ንና በለ​ሱን በስ​ል​ቻዋ መላች፤ ገን​ዘ​ብ​ዋ​ንም ሁሉ አን​ግታ አሸ​ከ​መ​ቻት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አገልጋይዋን የወይን አቁማዳ፥ የዘይት ማሰሮ አስያዘቻት፤ በከረጢት ውስጥ በሶና የደረቅ በለስ ፍሬ፤ ቂጣ ሞላች፤ ዕቃዎቿን ሁሉ በደንብ ጠቀለለችና አገልጋይዋን አሸከመቻት።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ዮዲት 10:5
0 Referencias Cruzadas