La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢዮብ 9:35 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እና​ገ​ርም ነበር፤ አል​ፈ​ራ​ምም ነበር፤ የማ​ው​ቀ​ውም ነገር የለም።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሳልፈራው በተናገርሁት ነበር፤ አሁን ባለሁበት ሁኔታ ግን፣ አልችልም።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እናገርም ነበር፥ አልፈራውምም ነበር፥ በራሴ እንዲህ አይደለሁምና።”

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እኔ ሰዎች እንደሚያስቡኝ ስላልሆንኩ እርሱን ሳልፈራው በተናገርኩት ነበር።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

እናገርም ነበር፥ አልፈራውምም ነበር፥ በራሴ እንዲህ አይደለሁምና።

Ver Capítulo



ኢዮብ 9:35
2 Referencias Cruzadas  

“ነፍሴ ስለ ተጨ​ነ​ቀች ቃሌን በእ​ን​ጕ​ር​ጕሮ አሰ​ማ​ለሁ፤ ነፍ​ሴም እየ​ተ​ጨ​ነ​ቀች በም​ሬት እና​ገ​ራ​ለሁ።


ከዚ​ህም በኋላ ትጠ​ራ​ኛ​ለህ፥ እኔም እመ​ል​ስ​ል​ሃ​ለሁ። ወይም አንተ ተና​ገር፥ አኔም እመ​ል​ስ​ል​ሃ​ለሁ።