ሞትና ሲኦል ወሬዋን በጆሮቻችን ሰማን ብለዋል።
ጥፋትና ሞት፣ ‘ወሬዋን ብቻ ሰማን’ ይላሉ።
ጥፋትና ሞት፦ ስለ እርሷ በወሬ ሰማን ብለዋል።”
ጥፋትና ሞት ‘ስለ እርስዋ የምናውቀው፥ በወሬ ብቻ ነው’ ይላሉ።
ጥፋትና ሞት፦ ወሬዋን በጆሮቻችን ሰማን ብለዋል።
ሲኦል በፊቱ ራቁቱን ነው፥ ሞትንም ከእርሱ የሚጋርደው የለም።
ቀላይ፦ በእኔ ውስጥ የለችም ትላለች። ባሕርም፦ በእኔ ዘንድ የለችም ይላል።
በሰው ሁሉ ዘንድ ተረስታለች፥ ከሰማይ ወፎችም ተሰውራለች።
አሁንም ልጄ ሆይ፥ ስማኝ፥ መንገዴን የሚጠብቁ ብፁዓን ናቸው።
በእነርሱም ላይ ንጉሥ አላቸው፤ እርሱም የጥልቅ መልአክ ነው፤ ስሙም በዕብራይስጥ አባዶን በግሪክም አጶልዮን ይባላል።