La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢዮብ 21:24 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በው​ስጡ ስብ ሞል​ቶ​አል፥ የአ​ጥ​ን​ቶ​ቹም ቅል​ጥም ፈስ​ሶ​አል።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሰውነቱ በምቾት፣ ዐጥንቱም በሥብ ተሞልቶ እያለ በሞት ይለያል።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በአንጀቱ ውስጥ ስብ ሞልቶአል፥ የአጥንቶቹም ቅልጥም ረጥቦአል።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሰውነታቸው ወፍሮ እንዳማረባቸው፥ አጥንታቸውም በመቅን እንደ ተሞላ (እንደ ለመለመ) ይሞታሉ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በአንጀቱ ውስጥ ስብ ሞልቶአል፥ የአጥንቶቹም ቅልጥም ረጥቦአል።

Ver Capítulo



ኢዮብ 21:24
5 Referencias Cruzadas  

በስ​ብም ፊቱን ከድ​ኖ​አ​ልና ስቡ​ንም በወ​ገቡ ላይ አድ​ር​ጎ​አ​ልና፥


ጭን​ቀት በአ​ጥ​ን​ቶቹ ሞል​ቶ​አል፤ ነገር ግን ሕማሙ ከእ​ርሱ ጋር በመ​ሬት ውስጥ ይተ​ኛል።


ሌላ​ውም ሰው መል​ካ​ምን ነገር ከቶ ሳይ​በላ በተ​መ​ረ​ረች ነፍሱ ይሞ​ታል።


በኪ​ሩ​ቤ​ልም ላይ ተቀ​ምጦ በረረ፥ በነ​ፋ​ስም ክንፍ በረረ።


ይህም ለሥጋህ ፈውስ፥ ለአጥንትህም ጠገን ይሆንልሃል።