ሰባተኛው ግዱር፥ ወንድሙ ዘካርያስም፥ ሜቅሎትም።
ጌዶር፣ አሒዮ፣ ዘካርያስ እና ሚቅሎት ነበሩ።
ጌዶር፥ አሒዮ፥ ዛኩር፥ ሚቅሎት ነበሩ።
ገዶር፥ አሕዮ፥ ዘካርያስና የሺምዓ አባት ሚቅሎት ተብለው የሚጠሩት ናቸው፤
ጌዶር፥ አሒዮ፥ ዛኩር፥ ሚቅሎት፥ በገባዖን ይቀመጡ ነበር።
ጌዶርና፥ ወንድሙ ዛኪር ሜቅሎት፤
የበኵር ልጁም ስም ዓብዶን፥ሁለተኛው ሲር፥ ሦስተኛው ቂስ፥ አራተኛው በኣል፥ አምስተኛው ኔር፥ ስድስተኛውም ናዳብ፤
ሜቅሎትም ሳምአን ወለደ፤ እነርሱም ደግሞ ከወንድሞቻቸው ጋር በኢየሩሳሌም በወንድሞቻቸው መካከል ይቀመጡ ነበር።