La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 78:29 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እነርሱም እስኪጠግቡ ድረስ በሉ፤ እጅግ የጐመጁትን ሰጥቷቸዋልና።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በሉ እጅግም ጠገቡ፥ የተመኙትንም ሰጣቸው።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ስለዚህ ሕዝቡ በልተው ጠገቡ፤ እግዚአብሔር የተመኙትን ሁሉ ሰጣቸው።

Ver Capítulo



መዝሙር 78:29
2 Referencias Cruzadas  

እርሱም የለመኑትን ሰጣቸው፤ ዳሩ ግን የሚያኰሰምን ሕመም ሰደደባቸው።