La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 73:21 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ነፍሴ በተማረረች ጊዜ፣ ልቤም በተቀሠፈ ጊዜ፣

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ልቤ ነድዶአልና፥ ኩላሊቴም ቀልጦአልና፥

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ኅሊናዬን በጣም መረረው፤ ልቤም ተሰበረ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ችግ​ረኛ አፍሮ አይ​መ​ለስ፤ ድሃና ምስ​ኪን ስም​ህን ያመ​ሰ​ግ​ናሉ።

Ver Capítulo



መዝሙር 73:21
5 Referencias Cruzadas  

የርሱ ቀስተኞች ከበቡኝ፤ ያለ ርኅራኄ ኵላሊቴን ይበጣጥሳል፤ ሐሞቴን መሬት ላይ ያፈስሳል።


ዐመፀኞችን በማየት አትሸበር፤ በክፉ አድራጊዎችም አትቅና፤


በእግዚአብሔር ፊት ጸጥ በል፤ በትዕግሥትም ተጠባበቀው፤ መንገዱ በተቃናለት፣ ክፋትንም በሚሸርብ ሰው ልብህ አይሸበር።


ክፉዎች ሲሳካላቸው አይቼ፣ በዐመፀኞች ቀንቼ ነበርና።


ፍላጻዎችን ከሰገባው አውጥቶ፣ ልቤን ወጋው።