La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 25:22 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

አምላክ ሆይ፤ እስራኤልን ከመከራው ሁሉ አድነው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አቤቱ፥ እስራኤልን ከመከራው ሁሉ አድነው።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አምላክ ሆይ! እስራኤልን ከመከራው ሁሉ አድን!

Ver Capítulo



መዝሙር 25:22
5 Referencias Cruzadas  

እንዲህ ብላችሁ ለኢየሩሳሌም ሰላም ጸልዩ፤ “የሚወድዱሽ ይለምልሙ፤


እርሱም እስራኤልን፣ ከኀጢአቱ ሁሉ ያድነዋል።


ምነው ለእስራኤል የሚሆን መዳን ከጽዮን በወጣ! እግዚአብሔር የሕዝቡን ምርኮ በሚመልስበት ጊዜ፣ ያዕቆብ ደስ ይበለው፤ እስራኤልም ሐሤት ያድርግ።


በጭንቃቸው ሁሉ ተጨነቀ፤ የፊቱም መልአክ አዳናቸው፤ በፍቅሩና በምሕረቱ ዋጃቸው፤ በቀደመው ዘመን ሁሉ አነሣቸው፤ ተሸከማቸውም።