La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 119:71 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሥርዐትህን እማር ዘንድ፣ በመከራ ውስጥ ማለፌ መልካም ሆነልኝ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሥርዓትህን እማር ዘንድ ያስጨነቅኸኝ መልካም ሆነልኝ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሕግህን እንድማር ስላደረገኝ መቀጣቴ መልካም ሆነልኝ።

Ver Capítulo



መዝሙር 119:71
5 Referencias Cruzadas  

እንዲያው ሳይቸግረኝ መንገድ ስቼ ሄድሁ፤ አሁን ግን ቃልህን እጠብቃለሁ።


ያዕቆብ የመሠዊያ ድንጋዮችን፣ እንደ ኖራ ድንጋይ ፈጭቶ ሲያደቅቃቸው፣ የአሼራን ዐምድና የዕጣን መሠዊያዎችን፣ ከቦታቸው ነቅሎ ሲጥል፣ በዚያ ጊዜ በደሉ ይሰረይለታል፤ ይህም ኀጢአቱ የመወገዱ ሙሉ ፍሬ ይሆናል።


ነገር ግን ጌታ በሚፈርድብን ጊዜ እንገሠጻለን፤ ይኸውም ከዓለም ጋራ ዐብረን እንዳንኰነን ነው።