ዐሥራ ስድስት ሺሕ ሰው።
ዐሥራ ስድስት ሺህ ሰዎች ነበሩ።
ዐሥራ ስድስት ሺህ ከወንድ ጋር ያልተገናኙ ሴቶች ነበሩ።
ዐሥራ ስድስት ሺህ ሰዎች ነበሩ።
አሥራ ስድስት ሺህ ሰዎች ነበሩ።
ሠላሳ ሺሕ ዐምስት መቶ አህያ፣
ከእስራኤላውያን እኩሌታ ድርሻ ላይ፣ ሙሴ እግዚአብሔር እንዳዘዘው ከየዐምሳው ሰውና እንስሳ አንዳንድ መርጦ የእግዚአብሔርን ማደሪያ ድንኳን በኀላፊነት ለሚጠብቁ ሌዋውያን ሰጣቸው።