ለሴት ከሆነ ግምቱ ሠላሳ ሰቅል ይሁን።
ሴትም ብትሆን ግምትህ ሠላሳ ሰቅል ይሁን።
በዚሁ ዕድሜ ክልል ለምትገኝ ሴት ሠላሳ ጥሬ ብር ይሁን፤
ሴትም ብትሆን ግምቷ ሠላሳ የብር ዲድርክም ይሁን።
ሴትም ብትሆን ግምትዋ ሠላሳ ሰቅል ይሁን።
ዕድሜው ከሃያ እስከ ስድሳ ዓመት ለሆነ ወንድ፣ በቤተ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን መሠረት፣ ግምቱ ዐምሳ ጥሬ ሰቅል ብር ይሁን።
ዕድሜው ከዐምስት እስከ ሃያ ዓመት ለሆነ ሰው፣ ወንድ ከሆነ ግምቱ ሃያ ሰቅል፣ ሴት ከሆነች ግምቷ ዐሥር ሰቅል ይሁን።
“እርሱን አሳልፌ ብሰጣችሁ እናንተስ ምን ትሰጡኛላችሁ?” አላቸው። እነርሱም ሠላሳ ጥሬ ብር ቈጥረው ሰጡት።