La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ያዕቆብ 1:20 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የሰው ቍጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አያመጣምና።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የሰው ቁጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አይሠራምና።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የሰው ቊጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አያስገኝም።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የሰው ቍጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አይሠራምና።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የሰው ቍጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አይሠራምና።

Ver Capítulo



ያዕቆብ 1:20
5 Referencias Cruzadas  

እኔ ግን እላችኋለሁ፤ ወንድሙን ያለ አግባብ የሚቈጣ ይፈረድበታል፤ ማንም ወንድሙን ‘ጅል’ የሚል በሸንጎ ፊት ይጠየቅበታል፤ ‘ደደብ’ የሚለው ደግሞ የገሃነመ እሳት ፍርድ ይጠብቀዋል።


“ተቈጡ፤ ነገር ግን ኀጢአት አትሥሩ፤” በቍጣችሁ ላይ ፀሓይ አይግባ፤