እኔ ግን እላችኋለሁ፤ ወንድሙን ያለ አግባብ የሚቈጣ ይፈረድበታል፤ ማንም ወንድሙን ‘ጅል’ የሚል በሸንጎ ፊት ይጠየቅበታል፤ ‘ደደብ’ የሚለው ደግሞ የገሃነመ እሳት ፍርድ ይጠብቀዋል።
ያዕቆብ 1:20 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም የሰው ቍጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አያመጣምና። መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) የሰው ቁጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አይሠራምና። አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም የሰው ቊጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አያስገኝም። የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) የሰው ቍጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አይሠራምና። መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) የሰው ቍጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አይሠራምና። |
እኔ ግን እላችኋለሁ፤ ወንድሙን ያለ አግባብ የሚቈጣ ይፈረድበታል፤ ማንም ወንድሙን ‘ጅል’ የሚል በሸንጎ ፊት ይጠየቅበታል፤ ‘ደደብ’ የሚለው ደግሞ የገሃነመ እሳት ፍርድ ይጠብቀዋል።