መክብብ 3:9 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም ሠራተኛ ከጥረቱ የሚያገኘው ትርፍ ምንድን ነው? መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ለሠራተኛ የድካሙ ትርፍ ምንድነው? አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ታዲያ፥ ሠራተኛ ከድካሙ የሚያገኘው ትርፍ ምንድን ነው? የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ለሠራተኛ የድካሙ ትርፍ ምንድን ነው? መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ለሠራተኛ የድካሙ ትርፍ ምንድር ነው? |
ሆኖም እጆቼ የሠሩትን ሁሉ፣ ለማግኘትም የደከምሁትን ድካም ሁሉ ሳስብ፣ ሁሉም ከንቱ፣ ነፋስንም እንደ መከተል ነበር፤ ከፀሓይ በታች ምንም ትርፍ አልነበረም።