La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘዳግም 25:4 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

“እህል እያበራየ ያለውን በሬ አፉን አትሰር።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

“እህል በምታበራይበት ጊዜ የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

“እህ​ል​ህን በም​ታ​በ​ራይ ጊዜ በሬ​ዉን አፉን አት​ሰ​ረው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

እህል የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር።

Ver Capítulo



ዘዳግም 25:4
5 Referencias Cruzadas  

ጻድቅ ሰው ለእንስሳቱ ይራራል፤ ክፉዎች ራሩ ቢባል እንኳ ዞሮ ዞሮ ሥራቸው ጭካኔ ነው።


ጥቍር አዝሙድ በመውቂያ መሣሪያ አይወቃም፤ ከሙን የሠረገላ መንኰራኵር አይሄድበትም፤ ጥቍር አዝሙድ በበትር፣ ከሙንም በዘንግ ይወቃል።


ኤፍሬም ማበራየት እንደምትወድድ፣ እንደ ተገራች ጊደር ነው፤ በተዋበ ጫንቃዋም ላይ፣ ቀንበርን አኖራለሁ፤ ኤፍሬምን እጠምዳለሁ፤ ይሁዳ ያርሳል፤ ያዕቆብም መሬቱን ያለሰልሳል።