በልብስና በቤት ላይ የሚወጣ ሻጋታን፥
በልብስና በቤት ላይ ለሚመጣ ተላላፊ በሽታ፣
በልብስ ላይና በቤት ውስጥ ላለ የለምጽ ደዌ፥
በልብስና በቤትም ላለ ለምጽ፥
ለቈረቈርም፥ በልብስና በቤትም ላለ ለምጽ፥
“እኔ ወደምሰጣችሁ ወደ ከነዓን ምድር በምትገቡበት ጊዜ በዚያ አገር በሚገኝ በአንድ ቤት ውስጥ ሻጋታ ሳሠራጭ፥
እባጭን፥ ሽፍታንና ቋቊቻን ለማንጻት የወጡ ሕጎች ናቸው።