እግዚአብሔርም ባዘዘው መሠረት ጣፋጭ ሽታ ያለውን ዕጣን በላዩ ላይ አጠነ።
እግዚአብሔር እንዳዘዘውም መልካም መዐዛ ያለውን ዕጣን አጠነበት።
ጌታ ሙሴን እንዳዘዘው መልካም መዓዛ ያለውን ዕጣን ዐጠነበት።
የአዘጋጀውንም ዕጣን ዐጠነበት።
የጣፋጩን ሽቱ ዕጣን ዐጠነበት።
አሮን በየማለዳው መብራቶችን ለማዘጋጀት በሚመጣበት ጊዜ መልካም መዓዛ ያለውን ዕጣን በመሠዊያው ላይ ይጠን።
መጋረጃውንም በድንኳኑ መግቢያ ደጃፍ ላይ ሰቀለ።