2 ዜና መዋዕል 30:4 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ንጉሡና ሕዝቡም በዚሁ ዕቅዳቸው ደስ ተሰኙ። አዲሱ መደበኛ ትርጒም ንጉሡና መላው ጉባኤም ዕቅዱ ትክክል ሆኖ አገኙት። መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ነገሩም በንጉሡና በጉባኤው ሁሉ ዘንድ መልካም ነበረ። የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ነገሩም ንጉሡንና ጉባኤውን ሁሉ ደስ የሚያሰኝ ሆነ። መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ነገሩም ለንጉሡና ለጉባኤው ሁሉ ዓይን መልካም ነበረ። |
በእግዚአብሔር ትእዛዝ መሠረት የእስራኤል አምላክ የእግዚአብሔር ፋሲካ ለብዙ ጊዜ ብዛት ባለው ሕዝብ ስላልተከበረ ንጉሡና ሕዝቡ በሰሜን ከሚገኘው ከዳን በደቡብ እስከሚገኘው እስከ ቤርሳቤህ ለሚገኙ እስራኤላውያን በኢየሩሳሌም ተሰብስበው እንዲያከብሩት ዐዋጅ ይታወጅ ዘንድ ወሰኑ።