La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




2 ዜና መዋዕል 30:4 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ንጉሡና ሕዝቡም በዚሁ ዕቅዳቸው ደስ ተሰኙ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ንጉሡና መላው ጉባኤም ዕቅዱ ትክክል ሆኖ አገኙት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ነገሩም በንጉሡና በጉባኤው ሁሉ ዘንድ መልካም ነበረ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ነገ​ሩም ንጉ​ሡ​ንና ጉባ​ኤ​ውን ሁሉ ደስ የሚ​ያ​ሰኝ ሆነ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ነገሩም ለንጉሡና ለጉባኤው ሁሉ ዓይን መልካም ነበረ።

Ver Capítulo



2 ዜና መዋዕል 30:4
3 Referencias Cruzadas  

ሕዝቡም በሐሳቡ ደስ በመሰኘት ተስማሙ።


በእግዚአብሔር ትእዛዝ መሠረት የእስራኤል አምላክ የእግዚአብሔር ፋሲካ ለብዙ ጊዜ ብዛት ባለው ሕዝብ ስላልተከበረ ንጉሡና ሕዝቡ በሰሜን ከሚገኘው ከዳን በደቡብ እስከሚገኘው እስከ ቤርሳቤህ ለሚገኙ እስራኤላውያን በኢየሩሳሌም ተሰብስበው እንዲያከብሩት ዐዋጅ ይታወጅ ዘንድ ወሰኑ።