La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




1 ዜና መዋዕል 8:5 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ጌራ፥ ሸፉፋንና ሑራም ተብለው የሚጠሩት ናቸው።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ጌራ፣ ሰፉፋ፣ ሒራም።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ጌራ፥ ሰፉፋም፥ ሑራም ናቸው።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ጌራ፥ ሰፉ​ፋም፥ ሑራም።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ጌራ፥ ሰፉፋም፥ ሑራም።

Ver Capítulo



1 ዜና መዋዕል 8:5
5 Referencias Cruzadas  

ሹፊምና ሑፊምም የአሒር ልጆች ነበሩ፤ ሑሺምም የአሄር ልጅ ነበር።


አቢሹዓ፥ ናዕማን፥ አሖሐ፥


የኤሁድ ዘሮች ናዕማን፥ አሒያና ጌራ ተብለው የሚጠሩት ናቸው፤ እነርሱም በጌባዕ ይኖሩ ለነበሩት በኋላ ግን ከዚያ ተባረው ወደ ማናሐት ሄደው በዚያ ለኖሩ ቤተሰቦች አለቆች ነበሩ፤ ወደዚያም የመራቸው የዑዛና የአሒሑድ አባት ጌራ ነበር።


ሹፋም፥ ሑፋም፥


ከዚህ በኋላ የእስራኤል ሕዝብ ወደ እግዚአብሔር ጮኹ፤ እግዚአብሔርም ከብንያም ነገድ ግራኝ የነበረውን የጌራን ልጅ ኤሁድን አዳኝ አድርጎ አስነሣቸው፤ የእስራኤል ሕዝብ ኤሁድን ግብር አስይዘው ወደ ሞአብ ንጉሥ ወደ ዔግሎን ላኩት።