La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




1 ዜና መዋዕል 6:7 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

መራዮት አማርያን ወለደ፤ አማርያ አሒጦብን ወለደ፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

መራዮት አማርያን ወለደ፤ አማርያ አኪጦብን ወለደ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

መራዮት አማርያን ወለደ፤ አማርያም አኪጦብን ወለደ፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

መራ​ዮ​ትም አማ​ር​ያን ወለደ፤ አማ​ር​ያም አኪ​ጦ​ብን ወለደ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

መራዮት አማርያን ወለደ፤ አማርያም አኪጦብን ወለደ፤

Ver Capítulo



1 ዜና መዋዕል 6:7
5 Referencias Cruzadas  

የቀዓት ዘሮች፦ ቀዓት ዐሚናዳብን ወለደ፤ ዐሚናዳብ ቆሬን ወለደ፤ ቆሬ አሲርን ወለደ፤


ዑዚ ዘራሕያን ወለደ፤ ዘራሕያ መራዮትን ወለደ፤


አሒጦብ ጻዶቅን ወለደ፤ ጻዶቅ አሒማዓጽን ወለደ፤


ሠራያ፥ የሒልቅያ ልጅ፥ የመሹላም ልጅ፥ የጻዶቅ ልጅ፥ የመራዮት ልጅ፥ የእግዚአብሔር ቤት አለቃ የነበረው የአሒጡብ ልጅ፥


የቆሬ ልጆች ግን አልሞቱም።