La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




1 ዜና መዋዕል 4:30 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በቱኤል፥ ሖርማ፥ ጺቅላግ፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ቤቱኤል፣ ሖርማ፣ ጺቅላግ፣

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በቤቱኤል፥ በሔርማ፥ በጺቅላግ፥

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በቤ​ቱ​ኤል፥ በሔ​ርማ፥ በሤ​ቄ​ላቅ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በቤቱኤል፥ በሔርማ፥ በጺቅላግ፥

Ver Capítulo



1 ዜና መዋዕል 4:30
8 Referencias Cruzadas  

ዳዊት ከቂስ ልጅ ከሳኦል ፊት ሸሽቶ በጺቅላግ በነበረ ጊዜ ከእርሱ ጋር የተቀላቀሉት ሰዎች እነዚህ ናቸው፤ ከእነርሱም መካከል የጦር ጀግኖች ነበሩባቸው።


ቢልሃ፥ ዔጼም፥ ቶላድ፥


ቤትማርካቦት፥ ሖጻር ሱሲም፥ ቤትቢሪና ሻዕራይም፤


በጺቅላግ ከተማም በተለይ በመኮናና በአካባቢዋ በሚገኙት መንደሮች፥


ጺቅላግ፥ ማድማና፥ ሳንሳና፥


ስለዚህም አኪሽ የጺቅላግን ከተማ ለዳዊት ሰጠው፤ በዚህም ምክንያት ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ጺቅላግ የይሁዳ ነገሥታት ይዞታ እንደ ሆነች ቀረች።


ዳዊትና ተከታዮቹ በሦስተኛው ቀን ወደ ጺቅላግ ሲደርሱ ዐማሌቃውያን ኔጌብንና ጺቅላግን ወረው ነበር፤ በጺቅላግም ላይ አደጋ ጥለው አቃጠሉአት።