1 ዜና መዋዕል 3:6 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ሌሎች ዘጠኝ ወንዶች ልጆችም ነበሩት፤ እነርሱም ይብሐር፥ ኤሊሹዓ፥ ኤሊፋሌጥ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም ኢያቤሐር፣ ኤሊሳማ፣ ኤሊፋላት፣ መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ከዚያም በኋላ ኢያቤሐር፥ ኤሊሱዔ፥ ኤሊፋላት፥ የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ኢያቤሔር፥ ኤልሳማ፥ ኤሊፋላት፥ መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ኢያቤሐር፥ ኤሊሱዔ፥ ኤሊፋላት፥ |
በዚያም ብዙ ወንዶች ልጆችን ወለደ። የዓሚኤል ልጅ ቤርሳቤህ ሺምዓ፥ ሾባብ፥ ናታንና ሰሎሞን ተብለው የሚጠሩ አራት ወንዶች ልጆችን ወለደችለት።
ከአለቶቹም አንዱ ከመተላለፊያው በስተ ሰሜን በኩል በሚክማስ ፊት ለፊት የሚገኘው ሲሆን፥ ሁለተኛውም በስተደቡብ በኩል በጌባዕ ፊት ለፊት ይገኝ ነበር።