በዚህም ቅርብም ያሉት ሩቅ የመከራውን ገፈት እኩል ቀምሰውታል።
እነዚህንም እንደሚቀጣ አባት ገሠጽኻቸው። እነዚያን ግን ርኅራኄ እንደሌለው ንጉሥ ተከትለህ ቀጣኻቸው።