La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ጥበብ 10:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከጉድጓድ ውስጥ አብራው ገባች፤ በሰንሰለት በታሰረ ጊዜ አልተወችውም፤ በትረ መንግሥቱን እስኪጨብጥ፥ በጨቋኞችም ላይ ሥልጣንን እስኪያገኝ፥ ከጐኑ አልጠፋችም። በውሸት ያሙትን ሁሉ፥ ሐሰተኞች እንደ ሆኑ አግልጣለች፤ ዘላለማዊ ክብርንም አጐናጽፋዋለች።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በተ​በ​ረ​ታ​ቱ​በ​ትም ሰዎች ላይ ግዛ​ት​ንና የመ​ን​ግ​ሥ​ትን ሹመት እስ​ከ​ም​ታ​መ​ጣ​ለት ድረስ በታ​ሠ​ረ​በት አል​ተ​ለ​የ​ች​ውም። የና​ቁ​ት​ንና ያነ​ወ​ሩ​ት​ንም ሐሰ​ታ​ቸ​ውን ገለ​ጠ​ች​ባ​ቸው። የዘ​ለ​ዓ​ለ​ም​ንም ክብር ሰጠ​ችው።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ጥበብ 10:14
0 Referencias Cruzadas