Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 8:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

18 በፍ​ቅ​ሯም መል​ካም ደስታ አለ፤ በእ​ጅዋ ሥራም የማ​ያ​ልቅ ብል​ጽ​ግና አለ፤ በነ​ገ​ሯም ውስጥ የዕ​ው​ቀት ትም​ህ​ርት አለ፤ ከእ​ር​ሷም ጋር አንድ በመ​ሆን የሚ​ያ​ስ​መካ ነገር አለ፤ ለራ​ሴም እወ​ስ​ዳት ዘንድ እየ​ፈ​ለ​ግ​ኋት ሀገ​ሩን ዞርሁ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

18 የከበረ ደስታ ወዳጇ፥ የማያልቅ ሃብት የሥራዋ ፍሬ መሆኑን አወቅሁ፤ ተከታዮቼን በማስተማር ማስተዋልን፥ እርሷን በማነጋገር ዝናን ማትረፍ እንደሚቻል ተገነዘብሁ፤ እናም እርሷን ፈልጌ ለማግኘት ያልረገጥሁት መንገድ የለም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 8:18
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች