Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 16:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

22 በረ​ድና ውርጭ ከእ​ሳት ጋር ጸን​ተው ቆሙ፤ እሳ​ቲቱ በበ​ረዱ መካ​ከል እየ​ነ​ደ​ደች፥ በዝ​ና​ሞ​ችም መካ​ከል ቦግ ቦግ እያ​ለች፥ የጠ​ላ​ቶ​ችን አዝ​መራ ፍሬ እን​ዳ​ጠ​ፋች ያውቁ ዘንድ አል​ቀ​ለ​ጡም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

22 ውርጭና ብርድ እሳቱን ተቋቁመው፥ ሳይሟሙ ቀሩ፤ ይህ የሆነው የጠላቶቻቸውን መክር ለማጥፋት፥ እሳት በበረዶ ውስጥ እንደሚነድ፥ በዝናብም ውስጥ ቦግ ብሎ እንደሚቀጣጠል ለእነርሱ ለማሳየት ነው፤

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 16:22
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች