Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 13:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 ከወ​ር​ቅና ከብር በጥ​በብ የተ​ሠሩ የሰው እጅ ሥራ​ዎ​ችን፥ የእ​ን​ስሳ ምሳ​ሌን፥ ወይም የማ​ይ​ጠ​ቅም የጥ​ንት የእጅ ሥራ ድን​ጋ​ይን አማ​ል​ክት ብለው የሚ​ጠሩ እነ​ዚህ ጐስ​ቋ​ሎች ናቸው፥ ተስ​ፋ​ቸ​ውም በሞቱ ነገ​ሮች ላይ ነው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 ተስፋቸውን በሙት ነገሮች ላይ የሚያደርጉ፥ ወርቅም ይሁን ብር፥ የእንስሳት ምስሎችን፥ ጥንት በሰው እጅ የተቀረጹ ዋጋ የሌላቸው ድንጊያዎችን የሚያመልኩ ሁሉ ምስኪኖች ናቸው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 13:10
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች