Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 12:19 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

19 እን​ዲህ ባለ ሥራም ጻድቅ ሰው ርኅ​ሩ​ኅና ሰው ወዳጅ መሆን ይገ​ባው ዘንድ ወገ​ኖ​ች​ህን አስ​ተ​ማ​ርህ፤ ለል​ጆ​ች​ህም በጎ ተስ​ፋን አደ​ረ​ግህ፥ አንተ ለበ​ደ​ለኛ ንስ​ሓን ትሰ​ጣ​ለ​ህና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

19 እንዲህ በማድረግህ ሕዝብህን አስተማርህ፤ ጻድቅ ሰው ለሌሎች ደግ መሆን እንዳለበት ገለጽህ፤ ለልጆችህ መልካም ተስፋን፥ ለኃጢአታቸውም ንስሐን ሰጠሃቸው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 12:19
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች